Friday 29 November 2013

በቤሩት አንዲት ኢትዮጵያዊት በአሰሪዎችዋ ተቃጠለች

በቤሩት አንዲት ኢትዮጵያዊት በአሰሪዎችዋ ተቃጠለች :: አዳነች የምትባል ኢትዮጵያዊ ቤሩት ከሄደች ሁለት አመት ሲሆናት አሰሪዎችዋ በርሜል ውስጥ ከተው እና ጋዝ አርከፍክፈው አቃጥለዋታል :: በዛ አካባቢ ያሉ ኢትዮጵያኖች ይህን ለቆንጽላው ጽፈት ቤት ደውለው ቢነግሩ "አርፋችሁ ተቀመጡ" የሚል መልስ ነበር የተሰጣቸው :: ይህን ዜና ያገኘሁት zehabesha.com ነው http://www.zehabesha.com/amharic/archives/10112

No comments:

Post a Comment