Tuesday 28 May 2013

ትህዴን ሃይሉን ኣጠናክሮ ጠላቶቹን ሊቀጣ ተነስተዋል፣፣ የኢህኣዴግ ስርኣት የሚወድቀው በሰለማዊ ትግል ሳይሆን ራሱ በመረጠው በትጥቅ ትግል ስለሆነ፤ ኣንድነትን በመፍጠር እድሜ ጠላታችንን እናሳጥር የሚለው ትህዴን ድርጅት፤ ዛሬም በተጠናከረ ሁኔታ ጠላቶቹ ለመቅጣት ተነስተዋል፣፣ ይህ የሚታዩት ቪድዮ የምስራቅ ክ/ር ግንባር ሰራዊት ነው፣፣

No comments:

Post a Comment