Sunday 19 May 2013

የወያኔ ጉድ ማለቂያ የለውም


የወያኔ ጉድ ማለቂያ የለውም
ሰማያዊ ፓርቲ ከግንቦት 15 እስከ 17 ጥቁር አልባሳት በመልበስ እንዲሁም ግንቦት 17 በአፍሪቃ ህብረት ጽ/ቤት ፊለፊት የተቃውሞ ሠልፍ መጥራቱ የሚታወቅ ነው፡፡ ይህን እንጂ ከዚህ በፊት ያልታሰበበት ነገር ግን የተጠራውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ ትኩረት ለማስቀየር ከግንቦት 11 እስከ 18 ቀን 2005 ዓ.ም የሚቆይ የተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚያደርግ በተለያዩ የአ/አ አካባቢዎች በተለጠፉ ማስታወቂያዎች አስነብቦናል፡፡ ለዚህም ዝግጅት እስከ 25 ሚሊየን ብር እንደተመደበ ከምንጮቻችን ለማወቅ ችለናል፡፡ ይህን ያህል ገንዘብ ለእንደዚህ አይነት ተልካሻ ዓላማ ለማዋል መባከኑ ያሳዝናል፤ ያስቆጫል፡፡ ይሁን እንጂ ህዝብ በእንዲህ ዓይነት ማታለያ የመብት ጥያቄውን አሳልፎ አይሰጥም፣የወያኔ ጉድም አያልቅም፡፡Yidenkachew Kebede

No comments:

Post a Comment