Sunday 15 September 2013

ኢትዮዽያዊያን ስደተኞች በሱዳን ፖሊሶች መጠነ ሠፊ በሆነ የአፈሳ ፕሮግራም እየተያዙ ወደ እስር ቤት እየታጐሩ ነው

ኢትዮዽያዊያን ስደተኞች በሱዳን ካርቱም ከተማ እ.ኤ.አ. ከመስከረም 07/2013ዓ/ም ጀምሮ እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ በሱዳን ፖሊሶች መጠነ ሠፊ በሆነ የአፈሳ ፕሮግራም እየተያዙ ወደ እስር ቤት እየታጐሩ ነው ፖሊሶች የሚይዙበት መታወቂያ ያልያዘና ያላደሰ በሚል ምክንያት ኢትዮዽያዊያን በብዛት በሚኖሩበት ሠፈርና በሚሰሩበት አካባቢ ነው ለአብነት ለመጥቀስ ያህል :
1.saዉራ ዘጎሎና ኸምስታአሸር
2.እምበዳ ጀሚአብ ጃሚ ማካዊ
3.እምበዳ wa ሂዱ እሽሪን
4. ኦምዱሩማን ሱቀ ሻቢ በሌሎችም ሠፈሮች ናቸው
ፖሊሶች በሺህ የሚቆጠሩ ethiopian ዜጐጎቻችንን ሠብአዊነት በጐጎደለው ጭካኔ በተሞላበት ምንም ሳያጠፉ እየተሰደቡና እየተደበደቡ ሞባይላቸውንና ገንዘባቸውን አየተቃሙ ወደ እስር ቤት እየገቡ ነው ጉዳዩን ለUNHCR እና ለኢትዮዽያ ኢምባሲ betedegagami ብናሳውቅም minim aynet መፍቴሄ የለውም አብሶ አፈሳው ከእለት እለት ተጠናክሮ ketlual እርስዎ ይህን ጉዳይ ለኢትዩዽያ ህዝብ እንዲያውቀው bemadregina ችግሩን ለሚመለከተው አካል እንዲያቀርቡልን እጠይቃለሁ ከትህትና ጋር !! ከድር ሙሀመድ

No comments:

Post a Comment